Posted on by
በትንቢተ ኤርሚያስ ቅድመ አንደኛ ማንበብ ያብብ በሚል መሪ ቃል ት/ቤታችን ለወላጆች ና ለአካባቢው ማህበረሰብ የግንዛቤ ማስጨበጥ ንቅናቄ በማስቀጠል ዛሬ በቀን 15/7/2018ዓ.ም የወረዳ 9 ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የት/ጽህፈት ቤት ሀላፊ ሱፐርቫይዘሮች ሌሎችም እንግዶችን በመጋበዝ ዋና ስራ አስፈጻሚያችን ለህጻናቱ አስደሳች በሆነ መልኩ ተረት አንብበዉልናል
We make sure you have everything you need to succeed as a trainer and edupreneur.
Raise your question